spot_img
Thursday, November 30, 2023
Homeዜናየኦፌኮ/መድረክ መሪ ተከታታይ ጥቃቶች እንደደረሱባቸው አስታወቁ

የኦፌኮ/መድረክ መሪ ተከታታይ ጥቃቶች እንደደረሱባቸው አስታወቁ

advertisement

የአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ ዘገባ

አቶ በቀለ ገርባ /የኦፌኮ ምክትል ሊቀመንበር/
አቶ በቀለ ገርባ /የኦፌኮ ምክትል ሊቀመንበር/

በወለጋ፣ በኢሉባቦርና በጂማ የተለያዩ አካባቢዎች የምርጫ ዘመቻ ሲያካሂድ የነበረ የፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሙድረክ ቡድን ትናንትና ከትናንት በስተያ በአካባቢው የፀጥታ ኃላፊዎችና የገዥው ፓርቲ ደጋፊዎች ባሏቸው ሰዎች ተከታታይ ጥቃቶች እንደተፈፀሙበት የቡድኑ መሪ የሆኑት አቶ በቀለ ገርባ ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡

ሁኔታውን እያጣሩ መሆናቸውን የተናገሩት የኦሮሚያ ምርጫ ቦርድ ሊቀመንበር አምባሣደር ዲሳሳ ድርብሳ እስከአሁን “…ችግር ደርሶባቸዋል፤ ይጓዙበት የነበረ መኪና ተሰብሯል፤ ድብደባና ዝርፊያ ደርሶብናል ያሉት እውነት አይደለም ማለት አይቻልም…” ብለዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
13,920FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here