spot_img
Wednesday, March 22, 2023
Homeየዓለም ዜናየአፍሪካ ዜናበናይጀሪያ አጥፍቶ ጠፊ በመስጊድ ውስጥ ባደረሰው ጥቃት 18 ያህል ሰዎች...

በናይጀሪያ አጥፍቶ ጠፊ በመስጊድ ውስጥ ባደረሰው ጥቃት 18 ያህል ሰዎች ሞተዋል

- Advertisement -

በናይጀሪያ  አጥፍቶ ጠፊ በመስጊድ ውስጥ ባደረሰው ጥቃት 18  ያህል ሰዎች እንደሞቱ አልጃዚራ ዘግቧል።  ጥቃቱ የደረሰው ማይዱጉሪ በሚባለው የናይጀሪያ  ከተማ ሲሆን  ይሄኛው የአጥፍቶ ጠፊ አደጋ ከመድረሱ ከአስራ ስምንት ሰዓት ቀደሞ ብሎ  በከተማዋ ዙሪያ ቦኮ  ሃራም ባደረሰው  ጥቃት አስር  ያህል ሰዎች ተገድለዋል።

አጥፍቶ ጠፊው ባደረሰው ጥቃት ሌሎች ሰላሳ ያህል ሰዎች ህይወታቸው  አልፏል።

 

 

 

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
12,440FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here