spot_img
Wednesday, March 22, 2023
Homeየዓለም ዜናየአፍሪካ ዜናየዮጋንዳው መከላከያ ሚኒስተር ከተባበሩት መንግስታት የማዕቀብ ኮሚቴ ጋር ተወያዮ

የዮጋንዳው መከላከያ ሚኒስተር ከተባበሩት መንግስታት የማዕቀብ ኮሚቴ ጋር ተወያዮ

- Advertisement -

ሺኑዋ

የዮጋንዳው መከላከያ ሚኒስተር ከተባበሩት መንግስታት የማዕቀብ ኮሚቴ ጋር እንደተወያዮ የቻይናው ሜዲያ ሺኑዋ ዘግቧል። የመከላከያ ሚኒስተሩ ክሪስፕስ ኪዮንጋ ፤ እና የዮኤን 1553 ማዕቀብ ኮሚቴ ሊቀመንበር እና በዮርዳኖስ የተባበሩት መንግስታት ቋሚ ተወካይ ዲና ካዋር ውይይት ያተኮረው በጎረቤት ጎንኮ በሚካሄደው የኮንትሮባንድ ወርቅ ንግድ ዙሪያ ነው።

ችግሩን ለመቅረፍ ዮጋንዳ የምትጫወተውን ሚና ካስታወሱ በኋላ ፤ ኪዮንጋ የዓለም ዓቀፉን ማህበረሰብ እና የተባበሩት መንግስታት ድርጂት ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎን ለመርዳት እንዲተባበሩ ጠይቀዋል።

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
12,440FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here