spot_img
Monday, May 29, 2023
Homeየዓለም ዜናየአፍሪካ ዜና86 ኤርትራውያኖች በሊቢያ በአይሲስ ታግተዋል ፤ ህጻናት እና ሴቶችም ከታጋቾቹ...

86 ኤርትራውያኖች በሊቢያ በአይሲስ ታግተዋል ፤ ህጻናት እና ሴቶችም ከታጋቾቹ ውስጥ አሉበት

- Advertisement -

አይሲስ 86 የሚሆኑ ኤርትራውያንን በሊብያ እንዳገተ ሜሮን እስቲፋኖስ የተባለች ነዋሪነቷ በስዊድን የሆነ ኤርትራዊት የሰብአዊ መብት ተሟጋች ለአይ ቢቲ ታይምስ አስታወቀች።

ከታጋቾቹ ውስጥ ሴቶች እና ህጻናትም እንዳሉበት ተጠቁሟል።

“የአሲስ ተዋጊዎች ኈሉንም በነብስ ወከፍ ሙስሊም ናችሁ ወይ በማለት ጠየቁ ፤ ሁሉም አዎ ሙስሊም ነን ማለት ጀመሩ። ቁርዓን ግን ማወቅ አለባችሁ ተብለዋል ፤ ቁርዓን ግን አያውቁም” በማለት ለቢቲ ታይምስ ገልጻለች።

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
12,864FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here