spot_img
Saturday, November 25, 2023
Homeየዓለም ዜናየአፍሪካ ዜናደቡብ አፍሪካ የሱዳኑ መሪ ኡመር ሃሰን አልባሽር ደቡብ አፍሪካን ለቀው ስለሄዱበት ሁኔታ...

ደቡብ አፍሪካ የሱዳኑ መሪ ኡመር ሃሰን አልባሽር ደቡብ አፍሪካን ለቀው ስለሄዱበት ሁኔታ አጣራለሁ አለች

advertisement

ደቡብ አፍሪካ የሱዳኑ መሪ ኡመር ሃሰን አልባሺር በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ደቡብ አፍሪካን ለቀው እንዳይሄዱ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ አስተላልፎ እያለ ፤ እንዴት ደቡብ አፍሪካን ለቀው እንደሄዱ አጣራለውሁ እንዳለ ሱዳን ትሪቢውን ትላንት በድረ ገጹ ባወጣው ዘገባ አስነብቧል።

ኡመር ሃሰን አልበሽር ደቡብ አፍሪካ የሄዱበት ምክንያት የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ለመካፈል ሲሆን ፤ ሄግ የሚገኘው ዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት ኡመር ሃሰን አልበሽር በዳርፉር ሱዳን በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሱዳናውያን ካለቁበት ድርጊት ጋር በተያያዘ በወንጀል እንደሚፈልጋቸው ጠቅሶ፤ ደቡብ አፍሪካ የዓለም አቀፉ ፍርድ ቤት ፈራሚ ሃገር እንደመሆኗ ኡመር ሃሰን አልበሽርን በእስር አቆይታ ለዓለም አቀፉ ፍርድ ቤት አሳልፋ እንድትሰጥ ጠይቆ ነበር።

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
13,920FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here