spot_img
Monday, May 29, 2023
Homeየዓለም ዜናበፈረንሳይ በአንድ ፋብሪካ ላይ በደረሰ የአሸባሪ ጥቃት አንድ ሰው ሲሞት በርካቶች...

በፈረንሳይ በአንድ ፋብሪካ ላይ በደረሰ የአሸባሪ ጥቃት አንድ ሰው ሲሞት በርካቶች ቆስለዋል

- Advertisement -

ፍራንስ24 እንደዘገበው በደቡብ ምስራቅ ፈረንሳይ ሳን ኮንተ ፋቫሊየ በተባለች ከተማ በፋብሪካ ላይ በደረሰ ጥቃት እስካሁን ባለው መረጃ አንድ ሰው ሞቶ በርካቶች መቁሰላቸው ተረጋግጧል። ጥቃቱን ያደረሰው የአሲስ አክራሪ አባል እንደሆነ ራሱን ያሳወቀ ሲሆን ፤ የእስልምና አክራሪ ባንዲራ በቦታው ተገኝቷል።

ጥቃቱ በደረሰበት ቦታ የታረደ የሰው ጭንቅላት እንደተገኘ ፖሊስ አሳውቋል።

ጥቃቱ የደረሰበት ኩባንያ ንብረትነቱ የአሜሪካ ኩባንያ እንደሆነም ታውቋል።

___
ለመወያየት እና እለታዊ ዜናዎችን ለማግኘት ቦርከናን በፌስቡክ ላይክ ያድርጉ። በትዊተርም ለመከታተል ይሄንን ይጫኑ

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
12,864FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here