spot_img
Sunday, September 24, 2023
Homeዜናሰባት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ተሳፋሪዎች በአየርላንድ ዳብሊን ጥገኝነት ጠየቁ

ሰባት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ተሳፋሪዎች በአየርላንድ ዳብሊን ጥገኝነት ጠየቁ

advertisement

የአየር ላይንዱ አይሪሽ ኢንዲፔንደንት እንደዘገበው ፤ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዳብሊን አይርላንድ በኩል ወደ ሎሳንጀለስ በጀመረው አዲስ በረራ ላይ የነበሩ ሰባት ያህል ተሳፋሪዎች ዳብሊን አይርላንድ እንደደረሱ ጥገኝነት ጠይቀዋል።

ጥገኝነት ከጠየቁት ውስጥ ሁለቱ ህጻናት እንደሆኑ ከአይሪሽ ኢንዲፔንደንት ዘገባ ማወቅ ተችሏል።

መንገዶኞቹ ዳብሊን አውሮፕላን ማረፊያ እንደደረሱ ሰተት ብለው ወደ ኢሚግሬሽን ቢሮ በመሄድ ጥገኝነት ጠይቀዋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ በበኩሉ ሁሉም መንገደኞች ከአዲስ አበባ ሲነሱ ህጋዊ የጉዞ ሰነድ የነበራቸው እንደሆነ እንዳረጋገጠ በቃል አቀባዮ በኩል አስታውቋል።

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
13,682FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here