spot_img
Tuesday, November 28, 2023
Homeዜናበኢትዮጵያ ታስረው ከቆዩ የዞን ዘጠኝ ጸሃፊዎችና ጋዜጠኞች ሶስቱ ዛሬ ተፈቱ

በኢትዮጵያ ታስረው ከቆዩ የዞን ዘጠኝ ጸሃፊዎችና ጋዜጠኞች ሶስቱ ዛሬ ተፈቱ

advertisement

የአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ
የአማርኛ አገልግሎት
ጁላይ 2015 (እኤአ)

Zone9

በኢትዮጵያ ከ1ዓመት በላይ ታስረው ከቆዩ ጋዜጠኞችና የዞን ዘጠኝ ጦማር ጸሀፊዎች መካከል፤ ሶስቱ መፈታታቸውን የአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ ከምንጮቹ አረጋግጧል፤ የፋና ሬድዮ የተፈቱት ጋዜጠኞችና የጦማር ጸሃፊዎች 5 ናቸው ሲል ዘግቧል።

በሽብር ወንጀል ተከሰው ከአንድ ዓመት ከሁለት ወር በእስር ያሳለፉት ጋዜጠኞቹ ተስፋለም ወልደየስና አስምማው ሃይለ-ጊዮርጊስ እንዲሁም የዞን 9 ጦማር ጸሃፊና የህግ መምህር ዘላልም ክብረት ዛሬ ማምሻውን ከእስር ተፈተዋል።

ከጦማር ጸህፊዎቹና ጋዜጠኞቹ ስምንቱን የሚወክሉት ጠበቃ አምሃ መኮንን ለአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ በተለይ እንደገለጹት፤ ሁለቱ ሴቶች ማለትም ኤዶም ካሳየና ማህሌት ፋንታሁን ከእስር ቤት ማምሻውን አልተለቀቁም።

ተጨማሪ ለማወቅ እዚህ ይጫኑ

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
13,920FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here