spot_img
Wednesday, March 22, 2023
Homeዜናጋዜጠኛ ሪዮት አለሙ እና ሌሎች ስድስት ያህል እስረኞች በዛሬው እለት ከእስር ተለቀዋል

ጋዜጠኛ ሪዮት አለሙ እና ሌሎች ስድስት ያህል እስረኞች በዛሬው እለት ከእስር ተለቀዋል

- Advertisement -

Bloggers and Journalists - from the facebook page of Reeyot Alemu

ጋዜጠኛ ርዮት አለሙ መንግስት በሸብርተኝነት ከሷት ረዥም አመት ቢፈርድባትም ከአራት አመት በላይ የእስር ቆይታ በኋላ ዛሬ በድንገት ተጠርታ ከእስር ተለቃለች።

በሃገር ቤት በእንግሊዝኛ የሚታተም የአዲስ ስታንዳርድ ጋዜጣ እንዳስነበበውም ፤ ስድስት ያህል ተማሪ የኦሮሚኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን በተመሳሳይ ሁኔታ ከእስር እንደተፈቱ ለማወቅ ተችሏል።

ሆኖም ሌሎች በርካታ ኢትዮጵያውያን እስካሁን በእስር ላይ ናቸው።

ተጨማሪ እስረኞች ይለቀቃሉ የሚል ግምት ቢኖርም ፤ በእርግጠኝነት እነማን እንደሚፈቱ የታወቀ ነገር የለም። የኢትዮጵያውያን ሙስሊም አፈላላጊ ኮሚቴዎች ፤ ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ፤ እስክንድር ነጋ ፤ እና ተቃዋሚ ፓለቲከኞች ከታሳሪዎች ይገኙበታል።

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
12,440FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here