spot_img
Monday, May 29, 2023
Homeአበይት ዜናየእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ናተንያሁ ኢትዮጵያን ጎበኙ

የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ናተንያሁ ኢትዮጵያን ጎበኙ

- Advertisement -

ሐምሌ  1 ፤Natenyahu and Hailemariam Desalegne - source The Prime Minister Of Israel page on Facebook  2008 ዓ ም

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስተር ቤንጃሚን ናተንያሁ በአፍሪካ ሀገሮች ያደረጉትን ጉብኝት ለማጠናቀቅ ትላንት ኢትዮጵያ ገብተዋል።

ከጠቅላይ ሚኒስተር ኃይለማርያም ደሳለኝ እና ከፕሬዝዳንት ሙላቱ ተሾመ ጋር ተወያይተዋል። ውይይታቸው ንግድን እና የሁለትዮሽ ግንኙነትን የሚመለከት እንደነበር ታውቋል።

እስራኤል በማዕድን ዘርፍ ከ አንድ ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር በላይ በኢትዮጵያ ኢንቬት አድርጋለች።

ከንግድ በተጨማሪ ኢትዮጵያውያን ይሁዴዎች ወደ እስራኤል ሀገር ስለሚሄዱበት  ሁኔታ እንደተነጋገሩ እና ናታንያሁ በቅርቡ የማጓጓዙ ስራ እንደሚጀመር ተናግረዋል።

እስራኤል በአፍሪካ ህብረት የታዛቢነት ቦታ እንዲኖራትም ኢትዮጵያ ድጋፍ እንድታሳይ ተጠይቋል። ኃይለማርያም ዘመቻውን እንደሚደግፉት የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስተር የፌስ ቡክ ገጽ ላይ የወጣው ዜና ይጠቁማል።

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
12,864FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here