spot_img
Tuesday, November 28, 2023
Homeዜናዛሬ በአወዳይ በተነሳ ህዝባዊ አመጽ ቢያንስ ስድስት ሰዎች ተገድለው ሃያ አምስት ያህል...

ዛሬ በአወዳይ በተነሳ ህዝባዊ አመጽ ቢያንስ ስድስት ሰዎች ተገድለው ሃያ አምስት ያህል ቆስለዋል

advertisement

ሐምሌ 24 2008 ዓ.ም

ዛሬ በምስራቅ ሃረርጌ በአወዳይ ከተማ በተነሳ ህዝባዊ አመጽ ቢያንስ ስድስትሰዎች ተገድለው ሃያ አምስት ያህል ቆስለዋል እንደ ኦሮሚያ ሜዲያ ኔትዎርክ ዘገባ።

በአወዳይ የህዝባዊ አመጽ እንደተነሳ ፤ ሰባት መኪና ያህል የህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ አጋዚ ጦር ወደ ከተማዋ በመግባት ፤ ፓሊሶችን እና የአካባቢውን ሚሊሻ ትጥቅ በማስፈታ በሰላማዊ መንገድ ተቃውሟቸውን እያሰሙ በነበሩ ኢትዮጵያውያን ላይ አረመኔያዊ እልቂት ፈጽሟል።

ባለፉት ጥቂት ወራት በተነሳው የኦሮሚኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ሕዝባዊ ጥያቄ ጋር በተያያዘ ቢያንስ 400 ያህል ሰላማዊ ዜጎች መገደላቸው ይታወሳል።

ዛሬ በአወዳይ የተነሳው ተቃውሞ በጎንደር ታላቅ ሰልፍ እየተካሄደ ባለበት ወቅት ነው።

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
13,920FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here