spot_img
Wednesday, June 7, 2023
Homeከሶሻል ሜዲያለአማራ ብሄርተኛ ነን ለምትሉ ነው -አብርሃ ደስታን በሚመለከት

ለአማራ ብሄርተኛ ነን ለምትሉ ነው -አብርሃ ደስታን በሚመለከት

- Advertisement -

ሐምሌ 25 2008 ዓ . ም

በመሰረቱ በአማራ ህዝብ ፤ መሬት ፤ ህልውና ፤ጥቅም እና ፍላጎት በሚሰነዘር ጥቃት እና የሚሰነዝር ሰውን የምታገስበት ቅንጣት ታክል ትእግስት የለኝም ።
በአማራ ህዝብ ህልውና ጉዳይ እጅግ አክራሪ ነኝ ። በዚህም መሰረት ከዚህ በሆላ በአንድ በኩል ስለ አማራ እቆረቆራለሁ እያልክ ፌስቡክ ላይ የምትቸከችክ በሌላ በኩል የአብርሃ ደስታ አይነቱን የአማራን ህጋዊና ተፈጥሮዊ መሬት የትግሬ ነው ብሎ የሚሸመጥጥ ” ሚዛናዊ ” መሰል እስስት አጅባለሁ የምትል ካለህ በብሎክ አጠናግርሃለሁኝ !!!!!
በወልቃይት አማራ ህዝብ በቃላት አክሮባት መቀለድ ማለት ስለአማራነታቸው በህውሃት ” ባዶ ስድስት ” ተሰቃይተው በሞቱ እጅግ ብዙ ሺህዎች ወልቃይት አማሮች መቀለድ ነው ።።

ኃይሉ ቢታኒያ በፌስ ቡክ

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
12,879FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here