spot_img
Monday, October 2, 2023
Homeዜናልዮ ኃይል በሶማሊያ ፍጂት አደረሰ : ሸበሌ ዜና እንደዘገበው

ልዮ ኃይል በሶማሊያ ፍጂት አደረሰ : ሸበሌ ዜና እንደዘገበው

advertisement

ሐምሌ 25 2008 ዓ.ም
ሸበሌ ዜና

በሶማሊያ የህገ መንግስት እና መግባባት ተጠባባቂ ሚኒስትር የሆኑት ኦስማን መሃመድ አሊ የኢትዮጵያ ልዮ ኃይል በማዕከላዊ ሶማሊያ የወንጀል ድርጊት ፈጽሟል ሲሉ የኢትዮጵያን መንግስት ከሰሱ።

ሚኒስትሩ ለሸበሌ ራዲዮ በስልክ እንደገለጹት የልዮ ኃይል አባላት ሙዱግ በሚባለው የማዕከላዊ ሶማልያ ያሉ በርካታ ትንንሽ ከተሞችን በመውረር ያልታጠቁ ሲቪሊያኖች ላይ ጥቃት በማድረስ ቤቶቻቸውን አቃጥለዋል።

በታንክ እና ሌሎች ከባድ መሳሪያዎች አካባቢዮን የወረረው የልዮ ኃይል ሰራዊት በሙዱግ ከተሞች የሚኖሩ ነዋሪዎች አካባቢያቸውን ለቀው እንዲወጡ አስገድደዋቸዋል ሲል የሸበሌ ዜና ጨምሮ ገልጿል።

———
ቦርከናን በፌስ ቡክ ላይክ ያድርጉ ፤ ሼር ያድርጉ

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
13,723FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here