spot_img
Saturday, April 1, 2023
Homeመጽሐፍትየኦሮሞ እና የአማራ እውነተኛ የዘር ምንጭ (በፍቅሬ ቶሎሳ)

የኦሮሞ እና የአማራ እውነተኛ የዘር ምንጭ (በፍቅሬ ቶሎሳ)

- Advertisement -

ሐምሌ 25 2008 ዓ.ም

Fikre-ToLossa-Book-701x496

ኗሪነታቸው በሳንፍራንሲስኮ የሆነው ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ “የኦሮሞ እና የአማራ እውነተኛ የዘር ምንጭ” በሚል ርዕስ የጻፉት መጽሃፍ ለህትመት መብቃቱን እና በኢትዮጵያ ፤ በአውሮፓ እና ሰሜን አሜሪካ በስርጭት ላይ መሆኑን ያበሰሩት ባሳለፍነው የፈረንጆቹ ወር ማብቂያ አካባቢ ነው።

ከርዕሱ ብቻ በሚመስል ሁኔታ መጽሃፉ በማህበራዊ ድረ ገጽ ብዙ ውዝግብ እና ንትርክ አስነስቷል።

እንደዶክተር ፍቅሬ ገለጻ መጽሃፉ በምርምር ላይ የተመሰረተ ነው።

ከመጽሃፉ የጀርባ ሽፋን ባለው መረጃ በመመስረት መጽሃፉ ኢትዮጵያን ላለፉት 700 ዓመታት የገዛው ማን ነው ፤ አማራ ወይንስ ኦሮሞ?ባለፉት ስርወ መንግስታት የአማሮች ተሳትፎ ምን ያህል እና እስከምን ድረስ ነበር? የሚሉትን ጥያቄዎች ከመሰንዘር በተጨማሪ ኦሮሞ የመጣው ከማዳጋስጋር ነው የሚለውን አስተሳሰብ የሚያጣጥል ይመስላል።

——————————
በመጽሃፉ ላይ አስተያየትም ሆነ እይታ ማቅረብ የሚፈልግ ሰው ካለ ለድረ ገጺ አዘጋጂ በ editor@borkena.com መላክ ይቻላል።

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
12,472FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here