spot_img
Wednesday, March 29, 2023
Homeስፓርትአልማዝ አያና በሪዮ ኦሎምፒክ አዲስ ክብረወሰብ በማስመዝገብ የወርቅ ሜዳሊያ ባለቤት ሆናለች

አልማዝ አያና በሪዮ ኦሎምፒክ አዲስ ክብረወሰብ በማስመዝገብ የወርቅ ሜዳሊያ ባለቤት ሆናለች

- Advertisement -

ነሃሴ 6 2008 ዓ ም

Almaz  Ayana on her way to new  world record time Gold glory

ዛሬ በብራዚል ሪዮ ዲጃኔሮ በተደረገው የሴቶች የ10000 ሜትር ውድድር አልማዝ አያና በርቀቱ አዲስ የዓለም ክብረወሰን በማስመዝገብ ለኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የሪዮ ኦሎምፖክ ወርቅ ሜዳሊያ አምጥታለች።

ርቀቱን ለመጨረስ የወሰደባት ጊዜ 29 ደቂቃ 17.45 ሰከንድ ነው።

የሁለት ጊዜ የኦሎምፒክ ሻምፒዮና ጥሩነሽ ዲባባም ከወሊድ ረፍት ከተመለሰች በኋላ በኦሎምፖክ የነሃስ ሜዳሊያ ተሸላሚ ሆናለች።

ውድድሩን ሁለተኛ ሆና የጨረሰችው ከኒያዊቷ ቪቪያን ቸሪዮት ናት።

አልማዝ አያና በዚሁ በሪዮ ኦሎምፒክ በ5000 ሜትር ርቀት የምትወዳደም ሲሆን ፤ ሁለተኛ ወርቅ ታመከለች የሚል ግምት አለ።

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
12,460FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here