spot_img
Wednesday, June 7, 2023
Homeአበይት ዜናበቡሬ ጎጃም እና በሰሜን ጎንደር ጠንካራ ህዝባዊ አመጽ ተቀስቅሷል

በቡሬ ጎጃም እና በሰሜን ጎንደር ጠንካራ ህዝባዊ አመጽ ተቀስቅሷል

- Advertisement -

ነሃሴ 19 2008 ዓ . ም

 

አንድ ህጻን በቡሬ በነበረው ቀውጢ ሁኔታ መካካል በኦሮሚኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ዘንድ በስፋት የሚታወቀውን የተቃውሞ  ምልክት ያሳያል
አንድ ህጻን በቡሬ በነበረው ቀውጢ ሁኔታ መካካል በኦሮሚኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ዘንድ በስፋት የሚታወቀውን የተቃውሞ ምልክት ያሳያል

በሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ የወራትን ዕድሜ ካስቆጠረው ህዝባዊ አመጽ ጋር የተያያዘ ጠንካራ ተቃውሞ በቡሬ ጎጃም እና በሰሜን ጎንደር የተለያዮ ከተሞች እንደተከሰቱ ከተጠቀሱት አካባቢዎች ምንጭ ያላቸው ኢትዮጵያውያን በማህበራዊ ድረ ገጽ ከዘገቡት እና ከኢሳትም ዘገባ ለማወቅ ተችሏል።

በቡሬ የተከሰተው አመጽ ከብአዴን ጋር ንክኪ ያላቸውን የንግድ ተቋማት ኢላማ በማድረግ ጥቃት እንዳደረሰም ለማወቅ ተችሏል።

እንደ ኢሳት ዘገባ በዛሬው የቡሬ አመጽ አንድ ሰው የተገደለ ሲሆን ፤ ያልታሰበውን አመጽ ለመቆጣጠር ተጨማሪ ሰራዊት ከባህር ዳር ተልኳል። በተያያዘ ዜና ትላንት በፍኖተ ሰላም ጎጃም በነበረ አመጽ አወቀ ሙሴ የሚባል የኮሌጂ ተማሪ ተገድሏል እንደኢሳት ዘገባ።

ተመሳሳይ አመጽ በሰሜን ጎንደር ትንንሽ ከተሞች እየተቀጣጠለ ለህወሓት አስተዳደር ስጋት እየደቀነ ነው።

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
12,879FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here