spot_img
Saturday, September 30, 2023
Homeቪዲዮየትግራይ ድንበር እስከ አላውሃ (ወልዲያ አጠገብ መሆኑ ነው) ነበር ፤ ወልቃይት ትግሪኛ...

የትግራይ ድንበር እስከ አላውሃ (ወልዲያ አጠገብ መሆኑ ነው) ነበር ፤ ወልቃይት ትግሪኛ ተናጋሪ ነው – የወያኔ አምባሳደር በአውስትራሊያ

advertisement

ጳጉሜ 1 2009 ዓ ም

ኤስቢኤስ ራዲዮ በአውስትራሊያ የህወሓት መንግስት አምባሳደር ጋር ባደረገው ቃለ ምልልስ ፤ የወልቃይት ጥያቄ የማንነት ሳይሆን የኢኮኖሚ ጥያቄ ነው፤ ወልቃይት የትግሪኛ ተናጋሪ ነው፤ የትግራይ ድንበር እስከ አላውሃ (ወሊዲያን አልፎ ነው) ድረስ ነው ፤ በማለት የለውጥ የሚባል እንቅስቃሴ እንደሌለ እና ወያኔ ራሱ ለውጥ እና አብዮት እንደሆነ ጀብደኝነት እና ድንፋታ በተቀላቀለው ሁኔታ ተናግረዋል።

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
13,705FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here