spot_img
Wednesday, March 29, 2023
Homeዜናበጎጃም እና ጎንደር ካህናት እና መነኮሳት ከዚህ በኋላ አቡነ ማትያስን በሃይማኖት ...

በጎጃም እና ጎንደር ካህናት እና መነኮሳት ከዚህ በኋላ አቡነ ማትያስን በሃይማኖት አባትነት እንደማይቀበሉ አሳወቁ

- Advertisement -

መስከረም 2 2009 ዓ ም

በጎጃም እና ጎንደር አብያተ ክርስቲያናት እና ገዳማት የሚገኙ መነኮሳትእና ካህናት በአቡነ ማትያስ የሚመራውን ሲኖዶስ ከእንግዲህ በኋላ እንደማይቀበሉት ማሳወቃቸውን ኢሳት ዘገበ።

በዚህም ምክንያት አቡነ ማትያስ በሚመሩት ሲኖዶስ እንደማይተዳደሩም ገልጸዋል።

መግለጭያውን ያወጡበት ምክንያት አቡነ  ማትያስ የሚመሩት ሲኖዶስ በጎንደር እና በጎጃም  በገዠው የህወሓት መንግስት ወታደሮች በግፍ ሲጨፈጨፍ ሲኖዶሱም ሆነ አባ ማትያስ እንደቀደሙት እንደ አቡነ ጴጥሮስ ያሉ አባቶች ለሃገር እና ለህዝብ ወገን ሆኖ ድምጽ እና ተቃውሞ በማሰማት ፋንታ ከገዳዮ ከህወሓት መንግስት ጎን በመቆማቸው እንደሆነ  የኢሳት ዘገባ  ይጠቁማል።

ሲኖዶሱ የሚሰጠው ምላሽ ካለ ወደ ፊት የምንዘግብ ይሆናል

____

ቦርከናን በፌስ ቡክ ላይ ያድርጉ ፤ ያነበቡትን ደሞ   ሼር ያድር

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
12,460FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here