spot_img
Sunday, September 24, 2023
Homeቪዲዮ"ሌላ አካሌን ማጣት ስለማልፈልግ ወደ ሀገሬ አልመለስም" አትሌት ታምሩ ከፍያለው ደምሴ...

“ሌላ አካሌን ማጣት ስለማልፈልግ ወደ ሀገሬ አልመለስም” አትሌት ታምሩ ከፍያለው ደምሴ (ኢሳት)

advertisement

ኢሳት
መስከረም 3 2008 ዓ ም

*በሪዮ ፓራሊምፒክ የብር ሜዳሊያ አሸናፊ ነው:: ይህ አትሌት “ወደ ሀገሬ ተመልሼ አልሄድም፣ ሌላ አካሌ እንዲጎድል አልፈልግም”ይላል

*ከኢትዮጵያ ፖራሊምፒክ ጋር ወደ ሪዮ የተጓዙት 5 አትሌቶች ሲሆኑ 5 ሰዎች የቡድን መሪ ተብለው አብረዋቸው ሄደዋል::

*በ400 ሜትር የተወዳደረው መገርሳ ተሲሳ ከቡድኑ ተቀንሶ ለአንድ ወር ዝግጅት ካቆመ በኋላ ውድድሩ ጥቂት ቀን ሲቀረው እንደገና ተጠርቷል:: ያለበቂ ዝግጅት ተወዳድሯል::
*መገርሳ ከቡድኑ መሪ አቶ ዮናስ ገብረማሪያም የግድያ ዛቻ እንደደረሰበት ይናገራል::
*አቶ ዮናስ ከ4 ዓመታት በፊት ከትግራይ የቡድን መሪ ሆነው ተመርጠው እሱ ተቀንሶ ወደ ለንደን ኦሊምፒክ መሄዱን መገርሳ ገልጿል::

______

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
13,682FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here