spot_img
Wednesday, March 29, 2023
Homeቪዲዮ"ሌላ አካሌን ማጣት ስለማልፈልግ ወደ ሀገሬ አልመለስም" አትሌት ታምሩ ከፍያለው ደምሴ...

“ሌላ አካሌን ማጣት ስለማልፈልግ ወደ ሀገሬ አልመለስም” አትሌት ታምሩ ከፍያለው ደምሴ (ኢሳት)

- Advertisement -

ኢሳት
መስከረም 3 2008 ዓ ም

*በሪዮ ፓራሊምፒክ የብር ሜዳሊያ አሸናፊ ነው:: ይህ አትሌት “ወደ ሀገሬ ተመልሼ አልሄድም፣ ሌላ አካሌ እንዲጎድል አልፈልግም”ይላል

*ከኢትዮጵያ ፖራሊምፒክ ጋር ወደ ሪዮ የተጓዙት 5 አትሌቶች ሲሆኑ 5 ሰዎች የቡድን መሪ ተብለው አብረዋቸው ሄደዋል::

*በ400 ሜትር የተወዳደረው መገርሳ ተሲሳ ከቡድኑ ተቀንሶ ለአንድ ወር ዝግጅት ካቆመ በኋላ ውድድሩ ጥቂት ቀን ሲቀረው እንደገና ተጠርቷል:: ያለበቂ ዝግጅት ተወዳድሯል::
*መገርሳ ከቡድኑ መሪ አቶ ዮናስ ገብረማሪያም የግድያ ዛቻ እንደደረሰበት ይናገራል::
*አቶ ዮናስ ከ4 ዓመታት በፊት ከትግራይ የቡድን መሪ ሆነው ተመርጠው እሱ ተቀንሶ ወደ ለንደን ኦሊምፒክ መሄዱን መገርሳ ገልጿል::

______

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
12,460FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here