spot_img
Tuesday, November 28, 2023
Homeቪዲዮፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም በወቅታዊ የኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ያንጸባረቁት እይታ ( ቡሩክ...

ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም በወቅታዊ የኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ያንጸባረቁት እይታ ( ቡሩክ እንዳነበበው)

advertisement

መስከረም 19 2009 ዓ ም

ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም በወቅታዊ የኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ያሰናዱት ጽሁፍ የኢሳቱ ጋዜጠኛ ብሩክ እንዳነበበው ። በተለይ በትግራይ ጉዳይ ፤ በህወሓት እና በትግራይ ህዝብ ግንኙነት ላይ ያንጸባረቁት አቋም ከአንዳንድ ወገኖች በኩል ጠንካራ ተቃውሞ እንደሚያስነሳ ይገመታል።

ለመሆኑ የትኛውን እይታቸውን ይቀበሉታል? የትኛውን አይቀበሉትም?ግብረገብነቱን ጠብቆ በሃሳብ ላይ ብቻ ያተኮረ ፤ ትችት ለማቅረብ ከፈለጉ ይላኩልን። ጽሁፉ ይስተናገዳል።

ቦርከና

ያጋሩ ፤ ቦርከናን ላይክ ማድረግ አይርሱ።

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
13,920FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here