advertisement
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ነጋሽ መሐመድ
የጀርመን ድምጽ ራዲዮ
ኅዳር 9 2009 ዓ ም
የቀድሞው የኢትዮጵያ አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) አመራር አባላት እንደታሰሩ ተዘገበ።
የቀድሞው የኢትዮጵያ አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) አመራር አባላት እንደታሰሩ ተዘገበ። ከታሳሪዎቹ መካከል የቀድሞው የአንድነት ፓርቲ የድርጅት ጉዳይ ምክትል ኃላፊ አቶ ዳንኤል ሽበሺ፣ አቶ አናንያ ሶሪ እንዲሁም ጋዜጠኛ ኤሊያስ ገብሩ ገርጂ እንደሚገኙ የአቶ አናኒያ ሶሪ ባለቤት ወይሮ ቤዛዊት ኃይለጊዮርጊስ በሥልክ ለዶይቸ ቬለ ተናግረዋል።