spot_img
Wednesday, October 4, 2023
Homeአበይት ዜናእንቃሽ/ወገራ ወያኔ ጦርነት ከፈተ (ሙሉነህ ዮሃንስ)

እንቃሽ/ወገራ ወያኔ ጦርነት ከፈተ (ሙሉነህ ዮሃንስ)

advertisement

የካቲት 9 2009 ዓ ም

ጎቤን ሊያድን የሄደው ጦር በህዝብ ተባሯል!

ማክሰኞ ማታ እንቃሽ ከደጋው ላይ በወያኔ ሰራዊትና በከፋኝ የጎበዝ አለቆች መካከል ለሰአታት የቆየ ውጊያ ተደርጓል። ሁኔታው አሁንም ውጥረት የበዛበት ነው። ባለፉት ቀናት ውስጥ በአቅራቢያ ወረዳወች የሚገኘው ህዝብ ድጋፍ እንዲያደርግ ጥሪ ማስተላለፋችን ይታወቃል። እስካሁን በወያኔ ላይ ስለደረሰ ጉዳት ዝርዝር አልታወቀም። የጎበዝ አለቆች ግን ደህና ናቸው።

ወደ ቆላማው ወገራ በገፍ የዘመተው የወያኔ ሰራዊት ለነፃነት የሚፋለሙትን የከፋኝ የጎበዝ አለቆች ለማደን እየባዘነ ነው። ወያኔወች የጎቤን ሃይል ፍለጋ ሄደው አንድ ሰላማዊ አርሶ አደር ገድለው ሕዝቡ ሲነሳባቸው ወደ ጠገዴ ሸሽተዋል።
ህዝብ ያሸንፋል©!
ሙሉነህ ዮሃንስ

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
13,733FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here