spot_img
Saturday, September 30, 2023
Homeዜናበሰሜን ሸዋ የተሰው የነጻነት አርበኞች ማንነት

በሰሜን ሸዋ የተሰው የነጻነት አርበኞች ማንነት

advertisement

ሚያዚያ 6 2009 ዓ ም

በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ መንግስት ተቃዋሚዎች በሞት የተቀጡበት ሁኔታ ነበረ። ሆኖም ግን ኢትዮጵያዊም ሆነ ሰብአዊ ክብራቸው በተለይም ህይወታቸው ካለፈ በኋላ የሚገባውን ክብር አይነፈግም ።

አሁን ባለው የህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ መንግስት የፋሺስት ኢጣሊያ ይፈጽመው የነበረው አይነት ኢሰብአዊ ድርጊት በስፋት እየተሰራበት ነው።

ባሳለፍነው ሳምንት በሰሜን ሸዋ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የነጻነት አርበኞች ከተሰው በኋላ አስከሬናቸውን ፍጹም ኢሰብአዊ በሆነ ሁኔታ ለህዝብ እይታ በማቅረብ የኢትዮጵያውያንን መንፈስ ለመረበሽ ተሞክሯል።

የተሰውት አርበኞች የሚከተሉት ናቸው :

1ኛ ) ጭንቅል አስጨናቂ

አርበኛ : ጭንቅል አስጨናቂ
አርበኛ : ጭንቅል አስጨናቂ

2ኛ)በነበሩ ተመሰለው

በነበሩ ተመሰልነው
በነበሩ ተመሰልነው

ፎቶ ግራፎቱ የተገኙት ከማህበራዊ ሚዲያ ነው።

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
13,705FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here