spot_img
Monday, October 2, 2023
Homeነፃ አስተያየትአስቸኳይ ማሳሰቢያ ለአማራ ምሁራንና ለአማራው በዲያስፖራ (በእውቀቱ ዘኢትዮጵያ)

አስቸኳይ ማሳሰቢያ ለአማራ ምሁራንና ለአማራው በዲያስፖራ (በእውቀቱ ዘኢትዮጵያ)

advertisement

በእውቀቱ ዘኢትዮጵያ
ሰኔ 2 ፤ 2009 ዓ ም

በአሁኑ ወቅት የአገራችን የኢትዮጵያ ሁኔታ እጅግ አስቸጋሪ የሆነበትና የአገራችንም ህዝብ ከባድ መከራና ፍርሃት ውስጥ የተዘፈቀበት ሁኔታ ላይ ደርሰናል፤ የአገሪቱ ሁኔታ ከፍተኛ ሥጋት ላይ መሆኑን ለችግሩ ዋና ምክንያት የሆኑት የወያኔ ገዢዋች እንኳን ሳይቀሩ አገሩ በእሳት ሊቃጠል እንደሚችል በግልፅ እየተናገሩበት ያለ ጉዳይ ነው። ይህ ሁኔታ አገርን በሚጎዳ መንገድ እንዳይሄድ ለማድረግ የምሁራን ድርሻ በጣም ከፍተኛ መሆን ይገባዋል። የአማራውና የኦሮሞ ህዝብያነሱት የፍትህና የእኩልነት ጥያቄዋች በአገሪቱ ገዢዎች መሀከል ዘንድ ከፍተኛ ትርምስ የፈጠረና ሁኔታውም በየት አቅጣጫ እንዲሚሄድ ለማወቅ በሚያስቸግር በመንታ መንገድ ላይ እንገኛለን። የኢትይጵያ ህዝብም የወያኔ የእሳት ማገዶ እንዳይሆን ትልቅ ሥራ ከፊት ለፊት ተደቅኗል። በአማራው ህዝብ የተፈፀመውና በመፈፀም ላይ ያለው ከባድ ግፍና መከራ በአማራው ህዝብ ውስጥ ኃይለኛ ብሶትን ፈጥሯል። ነገር ግን ይህ ብሶት ወደ በጎ ድል እንጂ ወደ ሽንፈት እንዳይሸጋገር ትልቅ ሥራ ያስፈልገዋል።

ሙሉውን ለማንበብ ይሄንን ይጫኑ

————
መጣጥፍ በዚህ ገጽ ለማውጣት ከፈለጉ በ info@borkena.com ወይንም editor@borkena.com ይላኩ። ትንታኔዎችን እና መረጃዎችን ለማግኘት የፌስ ቡክ ገጻችንን ላይክ ያድርጉ።

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
13,723FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here