spot_img
Wednesday, March 22, 2023
Homeቪዲዮበወልቃይት ጠገዴ ጉዳይ ወያኔ የሚፈልገውን ይዞ ችግሩን ፈትቻለሁ ይላል ፤ ብአዴንም...

በወልቃይት ጠገዴ ጉዳይ ወያኔ የሚፈልገውን ይዞ ችግሩን ፈትቻለሁ ይላል ፤ ብአዴንም ይሁንልህ ብሎለታል። ወልቃይቴዎቹስ ምን ይላሉ?

- Advertisement -

ታህሳስ 7 ፤ 2010 ዓ ም

ወልቃይት ጠገዴን ህወሓት ስልጣን ከያዘ በኋላ ወደ ትግራይ ክልል ከልሎ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ የትግሪኛ ተናጋሪዎችን ቢያሰፍርም ፤ ከዚያ በፊት ወልቃይት የጎንደር ሁነኛ አካል እንደነበር ህወሓት ራሱ ሊክደው የማይችለው ሃቅ ነው። ባለፉት ሁለት አስርት ዓመታት ጉዳዮ በስፋት ባይታወቅም ትግሬነት በጉልበት ተጭኖብናል በሚል ወልቃይትን ወደ ጎንደር ለማስመለስ በተደረገው ትግል ብዙ መስዋዕትነት እንደተከፈለ ጉዳዮን የሚያውቁ ሰዎች ያስረዳሉ። በዚህም የተነሳ ህወሓት ብዙ የወልቃይት ሰዎችን በግፍ እንደገደለም ይናገራሉ። ባለፉት ሁለት ዓመታት ጉዳዮ ሃገራዊ መልክ ከያዘ በኋላ ህወሓት በጉልበት የወሰደውን መሬት ለሁለት ክፍሎ አንዱን ክፍል ለትግራይ አንዱን ክፍል ለአማራ ሰጥቸ ችግጉን ፈትቻለሁ ብሏል። ብአዴንም እንደተስማማ እና ችግሩ እንደተፈታ የተቀበለ ይመስላል። ይሰራል ወይ? ይኼ ኢንተርቪው ግሩም እይታ አለው።

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
12,440FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here