spot_img
Wednesday, November 29, 2023
Homeአበይት ዜናበኮማንድ ፖስቱ እዝ ስር ያሉ የመንግስት ታማኝ ወታደሮች በሞያሌ እልቂት አድርሰዋል፤ ኮማንድ...

በኮማንድ ፖስቱ እዝ ስር ያሉ የመንግስት ታማኝ ወታደሮች በሞያሌ እልቂት አድርሰዋል፤ ኮማንድ ፖስቱ በስህተት ነው ይላል

advertisement

Moyale

ቦርከና
መጋቢት 2 2018

ትላንት የመንግስት ታማኝ ወታደሮች በኢትዮጵያ ኬኒያ የድንበር ከተማ ሞያሌ በሰላማዊ ሰዎች ላይ በከፈቱት ጥቃት ቢያንስ 9 ሰዎች ሞተው ከአስራ ሁለት በላይ ሰዎች ቆስለዋል። ኮማንድ ፖስቱ ድርጊቱ የተሳሳተ መረጃ ይዘው በነበሩ የመከላከያ አባላት የተፈጸመ ነው ብሎ አምስት ወታደሮች እና አንድ ሻለቃ ትጥቃቸውን ፈተው በምርመራ ላይ እንደሆኑ አሳውቋል። የተሳሳተ የተባለውን መረጃ ማን እንደሰጣቸው የተገለጸ ነገር የለም።

የሞያሌ ከተማ ነዋሪዎች ግን ሆነ ተብሎ የተፈጸመ ጥቃት እንደሆነ ይናገራሉ። የተገደሉት በአብዛኛው ወጣቶች ሲሆኑ ከሟቾቹ ውስጥ አንደኛው አቶ ተማም ነጌሳ የተባለ በዛው በሞያሌ ባለ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር እንደነበረ ታውቋል።

ወቅታዊ መረጃን ለማግኘት ቦርከናን በፌስ ቡክ ላይክ ያድርጉ።

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
13,920FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here