spot_img
Wednesday, March 29, 2023
Homeየዓለም ዜናሩሲያ 23 የእንግሊዝ ዲፕሎማቶችን ከሃገሯ አባረረች ፤ በሩሲያ የብሪቲሽ ካውንስልን ዘጋች

ሩሲያ 23 የእንግሊዝ ዲፕሎማቶችን ከሃገሯ አባረረች ፤ በሩሲያ የብሪቲሽ ካውንስልን ዘጋች

- Advertisement -

British Council

ቦርከና
መጋቢት 8 ፤ 2010 ዓ ም

ባለፈው ሳምንት የእንግሊዝ መንግስት በእንግሊዝ ሃገር ተመርዟል ከተባለው ሩሲያዊ ጣምራ ሰላይ ሰርጌይ ስክሩፖል ጋር በተያያዘ ሃያ ሶስት የሩሲያ ዲፕሎማቶችን ከሃገሯ ማባረሯን ተከትሎ ሩሲያ ሃያ ሶስት የእንግሊዝ ዲፕሎማቶችን በማባረር አጸፋውን አንደመለሰች የሩሲያ የዜና ምንጭ “አር ቲ” ዘግቧል::

ሩሲያ በተጨማሪም በሩሲያ የሚገኘውን ብሪቲሽ ካውንስል መዝጋቷም ታውቋል:: እንግሊዝ የበጎ አድራጎት ነው የምትለው ይሄው ድርጂት በባህል ግንኙነት እና በትምህርት ጉዳዮች ላይ እሰራለሁ የሚል ሲሆን በተለያዮ ሃገራት እንደሚንቀሳቀስ ይታወቃል::
__
ወቅታዊ መረጃን ለማግኘት ቦርከናን በፌስ ቡክ ላይክ ያድርጉ።

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
12,460FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here