spot_img
Sunday, May 28, 2023
Homeአበይት ዜናየዳንጎቴ ሲሚንቶ ሰራ አሰኪያጅና ሁለት የስራ ባልደረቦቻቸው ተገደሉ

የዳንጎቴ ሲሚንቶ ሰራ አሰኪያጅና ሁለት የስራ ባልደረቦቻቸው ተገደሉ

- Advertisement -

የፋብሪካው ስራ አስኪያጂ የነበሩት ዲፕ ካማራ ምንጭ :ኢትዮጵያን ሪፖርተር
የፋብሪካው ስራ አስኪያጂ የነበሩት ዲፕ ካማራ
ምንጭ :ኢትዮጵያን ሪፖርተር

ቦርከና
ግንቦት 8 2010 ዓ ም

በኦሮሚያ ክልል በአዳበርጋ ወረዳ ኢንጪኒ አካባቢ የዳንጎቴን ሲሚንቶ ፋብሪካን በዋና ስራ አስካሂጅነት የሚመሩት ዲፕ ካማራ ሹፌራቸውና እንዲሁም የ ሶሰት ልጆች እናት የሆነችው ጸሃፊያችው ባልታወቁ ታጣቂዎች እንደተገደሉ ታውቌል ፤ በሃገር ውስጥ ያሉ ዜና ተቋማት እንደዘገቡት።

ኮማንድ ፖስቱ ለመንግስት ቅርበት ላላቸው መገናኛ ብዙሃን የሲሚንቶ ፋብሪካው ስራ አስኪያጂ እና ሁለት ኢትዮጵያዊ የስራ ባልደረቦቻቸው መገደላቸውን አረጋግጦ ያልታወቁ ያላቸውን ገዳዮች በማደን ላይ ነኝ ብሏል፤ ከህብረተሰቡም ትብብር ጠይቋል።

ፋብሪካው ከአዲስ አበባ 90 ኪሎ ሜትር ርቅት በአዳበርጋ ወረዳ የሚገኝ ሲሆን ስራ ከጀመረ ሶስት አመታት ገደማ ሆኖታል።

____
ወቅታዊ መረጃን ለማግኘት ቦርከናን በፌስ ቡክ ላይክ ያድርጉ።

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
12,856FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here