spot_img
Saturday, September 30, 2023
Homeአበይት ዜናየነፃነት ታጋይ አንዳርጋቸው ጽጌ ዛሬ ከእስር መለቀቃቸው ተሰማ

የነፃነት ታጋይ አንዳርጋቸው ጽጌ ዛሬ ከእስር መለቀቃቸው ተሰማ

advertisement

Andargachew Tsige

ቦርከና
ግንቦት 18 2010 ዓ. ም

አርበኛ አንዳርጋቸው ጽጌ ከአራት ዓመታት የግፍ እስር በኋላ ከእስር እንደሚለቀቁ መንግስት ዛሬ በኦፊሲየል አስታውቋል፡፡ ከሌሎች አምስት መቶ ሰባ አምስት እስረኞች ጋር እንደሚፈታ ቢታወቅም የፌደራሉ ጠቅላይ አቃቢ ህግ ዛሬ በሰጠው መግለጫ “የአንዳርጋቸው ጽጌ ጉዳይ በልዩ ሁኔታ ታይቶ አቶ ይቅርታ ተደርጎላቸዋል” ብሏል፡፡

ማስተካከያ፥ አንዳርጋቸው ተፈቷል በሚል የወጣው ዘገባ እንዲፈታ ተወሰኗል በሚል ተስተካክሏል፡፡ አንዳርጋቸው ገና የእስር ቤቱን ቅጥር ግቢ ለቆ አልወጣም፡፡ ለተፈጠረው ስ ህተት ይቅርታ እንጠይቃለን

ተጨማሪ ዘገባ ይኖረናል

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
13,705FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here