spot_img
Wednesday, June 7, 2023
Homeአበይት ዜናጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ታሪካዊ በተባለ ጉዞ ዛሬ አስመራ ገብተዋል ፤ ደማቅ...

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ታሪካዊ በተባለ ጉዞ ዛሬ አስመራ ገብተዋል ፤ ደማቅ አቀባበልም ተደርጎላቸዋል

- Advertisement -

PM-Abiy-Ahmed-in-Eritrea

ቦርከና
ሃምሌ 1 2010 ዓ ም

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርን እና የተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔን በመምራት ዛሬ ጧት አስመራ ገብተዋል። የኤርትራ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በአውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው ለአብይ አህመድ እና ለመሩት የልዑካን ቡድን ደማቅ አቀባበል አድርገዋል።

በሺዎች የሚቆጠሩ የአስመራ ከተማ ነዋሪዎችም በአስመራ ጎዳናዎች ላይ በመውጣት ለኢትዮጵያዊ ጠቅላይ ሚኒስተር ደማቅ አቀባበል አድርገዋል።

የሁለቱ ሃገራት መሪዎች ላለፉት ሃያ አመታት በመካከላቸው የነበረውን አለመግባባት ታሪክ ማድረግ ገንቢ የሆነ አዲስ የግንኙነት ምዕራፍ ይከፍታሉ የሚል ትልቅ ተስፋ በሁለቱም ሃገራት ህዝቦች ይንጸባረቃል።

አቀባበሉን የሚያሳይ ቪዲዮ ከታች አለ

ወቅታዊ እና ሚዛናዊ መረጃን ለማግኘት ቦርከናን በፌስ ቡክ ላይክ ያድርጉ።

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
12,879FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here