spot_img
Monday, October 2, 2023
Homeአበይት ዜናበአየር መንገዱ በተደረገ ፍተሻ ከአገር ሊወጣ የነበረ ገንዘብ በቁጥጥር ስር ዋለ

በአየር መንገዱ በተደረገ ፍተሻ ከአገር ሊወጣ የነበረ ገንዘብ በቁጥጥር ስር ዋለ

advertisement

Ethiopian Airlines _

ቦርከና
ኅዳር 25, 2011 ዓ.ም.

ከአዲስ አበባ ወደ ቻይና በሚጓዝ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ላይ በተደረገ ፍተሻ 6 ሺህ 170 ፓውንድ፣ 33 ሺህ 175 ዩሮ እና ከ1 ሚሊዮን 364 ሺህ ብር በላይ የሆነ ብር በህገ ወጥ መንገድ ከአገር ሊወጣ ሲል በቁጥጥር ስር መዋሉን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ።

ኢዜአ እንደዘገበው ገንዘቡ በቁጥጥር ስር የዋለው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሰራተኛ የሆነ ግለሰብ ያለ መፈተሽ መብቱን ተጠቅሞ ወደ ቻይና ለምትጓዝ መንገደኛ ለማቀበል ባደረገው የሙከራ ጊዜ ሲሆን የአየር መንገዱ ሰራተኛ ወዲያው በቁጥጥር ስር ሲውል ወደ ቻይና የምትጓዘው መንገደኛ ደግሞ አውሮፕላኑ ከ3 ሰአታት በረራ በኋላ ተመልሶ እንዲያርፍ በማድረግ በቁጥጥር ስር ለማዋል ችላለች።የፌዴራል ፓሊስም ጉዳዩን እያጣራ መሆኑንም የገቢዎች ሚኒስቴር ገልፃል ፡፡

በፍሬህይወት ዮሃንስ
__
ወቅታዊ እና ሚዛናዊ መረጃን ለማግኘት ቦርከናን በፌስ ቡክ ላይክ ያድርጉ።

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
13,722FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here