spot_img
Sunday, April 2, 2023
Homeዜናየአፋር ብሄራዊ ዴሞክራሲዊ ፓርቲ (አብዴፓ) 7 የፕሬዚዲየም አባላት መረጠ

የአፋር ብሄራዊ ዴሞክራሲዊ ፓርቲ (አብዴፓ) 7 የፕሬዚዲየም አባላት መረጠ

- Advertisement -

ቦርከና
ኅዳር 25, 2011 ዓ.ም.

የአፋር ብሄራዊ ዴሞክራሲዊ ፓርቲ /አብዴፓ እያካሔደ ባለው ሰባተኛ መደበኛ ጉባኤው ሰባት የፓርቲው አባላትን የአዘጋጅ ኮሚቴውን ሪፖርት ካዳመጠ በኋላ የፕሬዝዲየም አባል አድርጎ በአብላጫ ድምጽ አጽድቋል።

በዚህም መሰረት

1ኛ- አምባሳደር ሃሰን አብዱልቃደር
2ኛ- አወል አርባ
3ኛ-ኢንጂነር አይሻ መሃመድ
4ኛ- አሊ ሁሴን
5ኛ- አባሂና ኮባ
6ኛ-ዛህራ ሁመድ
7ኛ-አህመድ ሱልጣን

የፕሬዚዲየም አባላት ሆነው የተመረጡ ሲሆን አምባሳደር ሀሰን አብዱልቃደርን ሰብሳቢ ኢንጂነር አይሻ መሃመድን ምክትል ሰብሳቢ አድርጎ መምረጡን ኢዜአ ዘግቧል።በቀጣይም ጉባኤውን የአዘጋጅ ኮሚቴን የስራ አፈጻጸም ሪፖርት አድምጦ አፅድቋል፡፡

በፍሬህይወት ዮሃንስ
__
ወቅታዊ እና ሚዛናዊ መረጃን ለማግኘት ቦርከናን በፌስ ቡክ ላይክ ያድርጉ።

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
12,472FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here