spot_img
Sunday, September 24, 2023
Homeነፃ አስተያየትጠጅ በብርሌ፥ ነገር በምሳሌ መለስና ግርማ (የተሻሻለ ምፀት) አመንጪ፥ታዲዮስ: ሲሳይ እና:...

ጠጅ በብርሌ፥ ነገር በምሳሌ መለስና ግርማ (የተሻሻለ ምፀት) አመንጪ፥ታዲዮስ: ሲሳይ እና: የሁሉምቤት አርታኢ፥ ፕሮፌሰር ጳውሎስ ሚልኪያስ አምያ ዘብሔረ ኢትዮጵያ

advertisement

አመንጪ፥ ታዲዮስ: ሲሳይ እና: የሁሉምቤት
አርታኢ፥ ፕሮፌሰር ጳውሎስ ሚልኪያስ አምያ ዘብሔረ ኢትዮጵያ
ታህሳስ 25 ፤ 2011 ዓ.ም.

መለስ ዜናዊ:- “አገር ቤት ምን አዲስ ወሬ አለ?”

ግርማ:-ወልደጊዮርጊስ “እባክህ ወያኔ አጣብቂኝ ውስጥ ገብታለች።” መለስ:- “እንዴት?”

ግርማ :- “አንድ ዐቢይ የሚባል ጠቅላይ ሚንስተር መጥቶ ከመቶ ሺ በላይ የሚሆኑትን የናንተ ዘመን አሥረኞች ፈቶ አዲስ በሺህ የሚቆጠሩ አብዛኞቹ የቀድሞ የኢሕአዴግ ታማኝ አገልጋይዮች የነበሩትን ያለምሕረት ቂሊንጦ አያጎረ እስር ቤቱን ሊሞላው ነው።”

መለስ:- “ሃሃሃሃ…በደህና ጊዜ አመለጥክ በለኛ!.. እሺ መክዳስ እንዴት ናት?” ግርማ :- “እባክህ እስዋን ተዋት፥ አልቻለችበትም።”

መለስ:- “አልቻለችበትም ማለት ምን ማለት ነው?”

ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ ይሄንን ይጫኑ

______
ማስታወሻ:በዚህ ጽሁፍ ላይ የተንጸባረቁ ሳሃቦች የጸሃፊውን/የጸሃፊዋን እንጂ የድረገጹን አቋም አያንጸባርቁም።
ነጻ አስተያየት ወይንም ሃሳብ በዚህ ድረ ገጽ ለማውጣት ጽሁፍዎትን በ info@borkena.com ይላኩልን።

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
13,681FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here