spot_img
Sunday, October 1, 2023
Homeነፃ አስተያየትየኮሮና ወረርሽኝን በመከላከል ዙሪያ ከኢሕአፓ የቀረበ ምክረ ሀሳብ

የኮሮና ወረርሽኝን በመከላከል ዙሪያ ከኢሕአፓ የቀረበ ምክረ ሀሳብ

advertisement

ኢህአፓ
ሚያዚያ 13, 2012 ዓ ም

በዓለም ላይ በተለያዬ ጊዜያት ልዩ ልዩ መቅሰፍቶች እየተከሰቱ በሕዝብ ላይ ከፍተኛ ጉዳት
አድረሰዋል፤ በሽታው ከተወገደ በኋላም አገሮችን ከፍተኛ ወደ ሆነ ፖለቲካዊ፤ ኢኮኖሚያዊና
ህብረተሰባዊ ቀውስ እንደከትቷቸው ጥለውት ከሄዱት የታሪክ አሻራ እንረዳልን። ስለሆነም
አገሮች እንደዚህ አይነት ወረርሽኝ ሲከሰት እንዴት ሊወጡት እንደቻሉ መርምረን አሁን በዓለም
ላይ ህዝብ እየፈጀ ያለውን የኮሮና ወረርሽኝ (COVID-19) እንዴት መቋቋም እንዳለብን ስናስብ
ከፍተኛ የሆነ የሰው ፤ የቁሳቁስና የስነ ልቦና ዝግጅት የሚጠይቅ ሆኖ አግኝተነዋል።
ስልዚህም የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) መደረግ አለበት ብሎ ያመነበትን
ዝግጅት ከተለያየ አቅጠጫ በመመልከት ለመንግሥትም ሆነ ለልዩ ልዩ ተቋሞች የበኩሉን
ለማሳሰብ ይወዳል። በዚህ አጋጣሚ ከመንግሥት በኩል ለተደረገው የትብብር ጥሪም ኢህአፓ
ምላሽ ለመስጠት የሞከረ ሲሆን ለወደፊቱም የሚችለውን ሁሉ ለማድረግ ዝግጁነቱን እየገለጸ
ለሌሎችም የህብረተሰብ ክፍሎች፣ ለፖለቲካ ድርጅቶችም ጭምር፣ አገራችን ያጋጠማትን ችግር
በጋራ እንድንወጣ ጥሪውን ያቀርባል።

ሙሉውን ጽሁፍ በፒዲ ኤ ፍ ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

ማሳሰቢያ : በዚህ ጽሁፍ ላይ የተንጸባረቁ ሃሳቦች የድርጂቱን ሃሳብ አንጂ የቦርከናን ሃሳብ አያንጸባርቁም

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
13,718FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here