spot_img
Wednesday, June 7, 2023
Homeአበይት ዜናየወልቃይት ጠገዴ ጠለምት የዐማራ ማንነት አስመላሽ ድጋፍ ስጭ ኮሚቴዎች በስሜን አሜሪካ...

የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት የዐማራ ማንነት አስመላሽ ድጋፍ ስጭ ኮሚቴዎች በስሜን አሜሪካ አውስትራልያና አውሮፖ የተሰጠ የጋራ መግለጫ

- Advertisement -
Wolkait Committee

ህዳር 2 2013 ዓ ም

በመጨረሻም የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት ህዝብ በወገኖቹ የዐማራ ታጋዮችና የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ጀግንንት ትግል ከትህነግ ወያኔ አገዛዝ ነፃ ወ

እንደሚታወቀው በ1972 ዓ.ም ትህነግ ወያኔ የተከዜን ወንዝ ተሻግራ ለሙን የወልቃይት እና የአካባቢውን መሬት በወረራ ከያዘችበት ጊዜ አንስቶ የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት ዐማራ ህዝብ በነዚህ ወራሪ እና ተስፋፊ ቡድን የዘር ማጥፋት፣ ማፈናቀል የርስት ወረራ የማንነት ቅየራ እና በሰው ልጅ ላይ ሊደርስ የማይገባ አሰቃቂ ግፍ ተፈጽሞበታል። ላለፉት አርባ አምስት ዓመታትም ለደረሰበት የዘር እልቂት ፍትህን ለማግኘት የተነጠቀውን ርስት እና ማንነቱን ለማስመለስ ከትህነግ ወንበዴ ጋር ሲተናነቅ ቆይⶆል። ይህ ለአራት አስርት ዓመታት የተደረገው ትግል ጊዜው ሲደርስ በጀግኖቹ የአማራ ታጋዮች ተጋድሎ ወልቃይት እና አካባቢው ከወራሪው ትህነግ ወያኔ አገዛዝ ነፃ ሆኗል፡፡ 

ሙሉውን መግለጫ ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
12,879FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here