spot_img
Tuesday, October 3, 2023
Homeአበይት ዜናየፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት ያወጣውን መግለጫ አስመልክቶ ከኢሕአፓ የተሰጠ ይፋዊ መግለጫ!

የፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት ያወጣውን መግለጫ አስመልክቶ ከኢሕአፓ የተሰጠ ይፋዊ መግለጫ!

advertisement

ጥቅምት 30 2013 ዓ ም

EPRP statement _  ኢሕአፓ

እንደሚታወቀው በተደጋጋሚ ፣ “መንግሥት ሕግ የማስከበር ሚናውን መወጣት ለበት!” እያልን ድምፃችንን ስናሰማ ቆይተናል፤ ኢትዮጵያ ውስጥ ለተፈጠሩትም ሁከቶችና ብጥብጦችም ራሱን “የትግራይ ነፃ አውጭ ድርጅት/ግንባር” የሚለው ኃይል ከፍተኛውን ድርሻ የያዘ ስለመሆኑ ፀሐይ የሞቀው፣ አገር ያወቀው ሲሆን፣ በመላ ኢትዮጵያ ለተከሰቱት የሠላምና ፀጥታ እጦቶች ከፍተኛውን ሚና መጫወቱ ዕሙን ነው። መንግሥትም በዚህ አደገኛና ከፋፋይ ቡድን ላይ የሚወስደውን እርምጃ እንደምንደግፍና አባሎቻችንም ጭምር ከመንግሥት የፀጥታና የሕግ አስከባሪዎች ጎን እንዲቆሙ በጥቅምት 26/2013 ዓ.ም ባወጣነው መግለጫ ላይ በግልጽ አንጸባርቀናል።

ሙሉውን መግለጫ ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
13,723FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here