spot_img
Sunday, May 28, 2023
Homeነፃ አስተያየትበሕወሓትና በማዕከላዊ መንግሥት መኻል ከተፈጠረው ችግርና ካስከተለው ጦርነት ምን ትምሕርት ተቀሰመ?፣ አገርን...

በሕወሓትና በማዕከላዊ መንግሥት መኻል ከተፈጠረው ችግርና ካስከተለው ጦርነት ምን ትምሕርት ተቀሰመ?፣ አገርን የሚታደግ መፍትኄውስ?

- Advertisement -


ከኢትዮጵያ ኅብረሕዝብ ብሔራዊ ንቅናቄ (ኅብረሕዝብ-ኢትዮጵያ) የተሰጠ የአቋም መግለጫ፤
ኅዳር ፳፫ ቀን ፪ ሽህ ፲፫ ዓ/ም


ምንም እንኳ ሕወሓት ለሃያ-ሰባት ዓመታት ኢትዮጵያን በበላይነት ሲመራ ከቆየ በኋላ በሕዝብ ትግል
የነበረውን ሥልጣን ካጣ ጀምሮ ከማዕከላዊ መንግሥት ጋር ያለው ግንኙነት ከጊዜ-ወደ-ጊዜ እየሻከረ
መሄዱና ልዩነቱንም በሰላማዊ መንገድ በውይይት ለመፍታት የማይቻልባቸው ምልክቶች እንደነበሩ
ቢታወቅም፣ ከጥቅምት ፳፬ ቀን ፪ ሽህ ፲፫ ዓ/ም ጀምሮ በአገር መከላከያ ሠራዊት የሰሜን-ዕዝ ጦርና
በትግራይ በሚገኘው የፌዴራል ፖሊስ ላይ የፈጸመው አሳፋሪ የክኅደት ወንጀል ችግሩን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት የነበረውን ተስፋ ጨርሶ እንዳከሰመውና ማዕከላዊ መንግሥትም የአጸፋ እርምጃ ለመውሰድ እንዲገደድ አድርጓል።

ይኽ በሕወሓት ጽንፈኛ አመራር የተወሰደ አስነዋሪ እርምጃ ተራ ወንጀል ሣይሆን፣ ማንም ሉዓላዊ
አገር ሊቀበለው የማይችልና በምንም መንገድ ሊታለፍ የማይገባን ቀይ-መሥምር የጣሰ ፀያፍ ድርጊት፣
እንኳን ኢትዮጵያችን ለባዕዳን የጥቃት አደጋ ተጋላጭ በሆነችበትና የዜጎቿን አንድነት አጥብቃ በምትሻበት ቀርቶ በማንኛውም ጊዜ ቢሆን በአገር ኅልውና ላይ የተፈጸመ ከፍተኛ የክኅደት ወንጀል በመሆኑ፣ ልዩነቱ በገዥው ፓርቲና በሕወሓት መኻል ከመሆን እንዲያልፍና በኢትዮጵያ ሕዝብና በሕወሓት መኻል እንዲሆን አድርጎታል።

ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
12,856FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here