spot_img
Wednesday, October 4, 2023
Homeዜናዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በትግራይ ክልል ለ120 ሺህ አርሶ አደሮች የአፈር...

ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በትግራይ ክልል ለ120 ሺህ አርሶ አደሮች የአፈር ማዳበሪያ አከፋፈለ

advertisement
ዓለም አቀፉ ቀይ _

ጀማል ሰይድ
ቦርከና

የዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በትግራይ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች ለሚገኙ 120 ሺህ አርሶ አደሮች የአፈር ማዳበሪያ ድጋፍ አድርጓል፡፡

ኤን ፒ ኤስ የተሰኘ የአፈር ማዳበሪያ እና ዩሪያ ድጋፍ የተደረገላቸው አርሶ አደሮች በማዕከላዊ ፣ ምስራቅ እና ደቡብ ትግራይ የሚገኙ መሆናቸው ተገልጿል፡፡

ድጋፉ በተፈጠረው ግጭት ሳቢያ ጉዳት የደረሰባቸውን አርሶ አደሮች ምርታማነት ለማሳደግ እንደሚያስችል መጠቆሙን የኮሚቴው መረጃ ያመላክታል።

__
በዚህ ድረ ገጽ ላይ መጣጥፍ ለማውጣት ከፈለጉ ጽሁፍዎትን በሚከተለው አድራሻ በኢሜይል ይላኩልን info@borkena.com  

የቴሌግራም ቻናላችን ፡ t.me/borkena 
ትዊተር ፡ @zborkena
ፌስቡክ ፡ Borkena

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
13,733FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here