spot_img
Saturday, September 30, 2023
Homeዜናየአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ለክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን የተለያዩ ሹመቶችን...

የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ለክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን የተለያዩ ሹመቶችን ሰጥተዋል። 

advertisement
Ethiopian News _ Amhara region

በዚህም መሠረት 

1. አቶ ደጀኔ ልመንህ በዛብህ

የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር 

2. ረዳት ኮሚሽነር ታደሰ አያሌው ተሰማ ምክትል ኮሚሽነር እና የወንጀል ምርመራ ዘርፍ ኃላፊ

3. ረ/ኮሚሽነር ሠይድ አህመድ ሃምዛ ም/ኮሚሽነርና የአስተዳደር ልማት ድጋፍ ዘርፍ ኃላፊ

4. ረ/ኮሚሽነር እንዬው ዘዉዴ ከበደ ም/ኮሚሽነርና የወንጀል መከላከል ዘርፍ ኃላፊ ሆነው እንዲሰሩ ተሹመዋል።

መረጃው የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ነው ፡፡

__
በዚህ ድረ ገጽ ላይ መጣጥፍ ለማውጣት ከፈለጉ ጽሁፍዎትን በሚከተለው አድራሻ በኢሜይል ይላኩልን info@borkena.com  
የቴሌግራም ቻናላችን ፡ t.me/borkena 
ትዊተር ፡ @zborkena
ፌስቡክ ፡ Borkena

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
13,705FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here