advertisement

በዚህም መሠረት
1. አቶ ደጀኔ ልመንህ በዛብህ
የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር
2. ረዳት ኮሚሽነር ታደሰ አያሌው ተሰማ ምክትል ኮሚሽነር እና የወንጀል ምርመራ ዘርፍ ኃላፊ
3. ረ/ኮሚሽነር ሠይድ አህመድ ሃምዛ ም/ኮሚሽነርና የአስተዳደር ልማት ድጋፍ ዘርፍ ኃላፊ
4. ረ/ኮሚሽነር እንዬው ዘዉዴ ከበደ ም/ኮሚሽነርና የወንጀል መከላከል ዘርፍ ኃላፊ ሆነው እንዲሰሩ ተሹመዋል።
መረጃው የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ነው ፡፡
__
በዚህ ድረ ገጽ ላይ መጣጥፍ ለማውጣት ከፈለጉ ጽሁፍዎትን በሚከተለው አድራሻ በኢሜይል ይላኩልን info@borkena.com
የቴሌግራም ቻናላችን ፡ t.me/borkena
ትዊተር ፡ @zborkena
ፌስቡክ ፡ Borkena