spot_img
Monday, May 29, 2023
Homeዜናጠንካራ የደህንነትና የፀጥታ ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር የሚያስችል መድረክ እየተካሄደ ነው

ጠንካራ የደህንነትና የፀጥታ ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር የሚያስችል መድረክ እየተካሄደ ነው

- Advertisement -

ጀማል ሰይድ
ቦርከና

በሀገር አቀፍ የፀጥታ ጉዳይ የፌደራል ፓሊስ ኮሚሽነሮች የውይይት መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ይገኛል

የፌደራል ፓሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል በመድረኩ መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር ወይይቱ አጠቃላይ ሀገር አቀፍ አጠቃላይ የፀጥታ ሁኔታን ለመገምገም እና ከሰሞኑ በብሔራዊ የደህንነት ም/ቤት የተላለፈው መመሪያ ላይ በመምከር አስፈላጊ ዝግጅት ለማድረግ እንደሆነ ነው ያነሱት፡፡በተጨማሪም መድረኩ የሽብር እንቅስቃሴዎችን ለመከላከልና በቀጣዮቹ ሶስት ወራቶች እቅድ ላይ በትኩረት፤ እንዲሁም በቅንጅት ለመስራት እድል የሚሰጥ እንደሆነም ኮሚሽነሩ ገልፀዋል።

በመድረኩ የፌደራል እና የክልል የአስተዳደርና የፀጥታ ጉዳይ ኮሚሽነሮች የተገኙ ሲሆን ጠንካራ የደህንነትና የፀጥታ ቅንጅታዊ አሰራርን አጠናክሮ ለመቀጠል የሚያስችል እንደሆነም ታምኖበታል። በተለይም አሸባሪው ህወሓት ከሰሞኑ የተለያዩ ትንኮሳዎችን ለማድረግ እንቅስቃሴ ላይ በመሆኑ የደህንነት ፀጥታ ግብረ ሀይሉ በጋራ በመስራት እኩይ አላማቸውን ማክሸፍ እንደሚገባም ተነስቷል።

__

በዚህ ድረ ገጽ ላይ መጣጥፍ ለማውጣት ከፈለጉ ጽሁፍዎትን በሚከተለው አድራሻ በኢሜይል ይላኩልን info@borkena.com  
የቴሌግራም ቻናላችን ፡ t.me/borkena 
ትዊተር ፡ @zborkena
ፌስቡክ ፡ Borkena

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
12,864FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here