spot_img
Thursday, November 30, 2023
Homeዜናበጎጃም ግንደ ወይን በምትባል ትንሽ ከተማ በተነሳ የእሳት ቃጠሎ ወደ ሰላሳ ሚሊዮን...

በጎጃም ግንደ ወይን በምትባል ትንሽ ከተማ በተነሳ የእሳት ቃጠሎ ወደ ሰላሳ ሚሊዮን ብር የሚገመት ንብረት ወድሟል

advertisement

ሰሞኑን ጎጃም ውስጥ ግንደ ወይን በትምትባል ከተማ አስከፊ የሚባል የእሳት አደጋ መድረሱ በተለያዮ ሚዲያዎች በተለይመ በማህበራዊ ድረገጽ ሲዘገብ አንደነበረ ይታወሳል::

አደጋው ወደ ሰላሳ ሚሊዮብ ብር የሚገመንት ንብረት እብዳወደመ ነው የሚነገረው::

ሄኖክ አበበ የ አካባቢው ተወላጂ ነው:: “በእዚህ የእሳት ቃጠሎ የተለያዩ የንግድ ሱቆች የወደሙ ሲሆን ከ፴ ሚልየን ብር በላይ ጉዳት እንደደረሰ ተገልጿል፥፥ ይህን ያህል ገንዘብ መልሶ ማግኘትና ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች መልሶ ማቋቋም ከወረዳዋ ህዝብ አንፃር ግዜ የሚወስድ እንደሆነ ይታወቃል, ” ሲል ለቦርከና በላከው መረጃ አስታውቋል::

የችግሩን ተጠቂዎች ለመርዳት የ ጎ ፈንድ ሚ አካውንት መክፈቱን የሚናገረው ሄኖክ “የምትሰጡት የእርዳታ ገንዘብ በግልፅነት ለተጎጂዎች እንዲደርስ እንደማደርግና ለዚህም ማረጋገጫ እዚሁ ማህበራዊ ሚድያ ላይ በግልፅ እንደምለጥፍና እንደማሳውቅ ቃል እገባለሁ፥፥ ” ብልሏ::

ስለ ጉዳዮ ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት እዚህ ይጫኑ

__

በዚህ ድረ ገጽ ላይ መጣጥፍ ለማውጣት ከፈለጉ ጽሁፍዎትን በሚከተለው አድራሻ በኢሜይል ይላኩልን info@borkena.com  

የቴሌግራም ቻናላችን ፡ t.me/borkena 
ትዊተር ፡ @zborkena
ፌስቡክ ፡ Borkena
የቦርከና ቻናልን ስብስክራይብ ለማድረግ እዚህ ይጫኑ

- Advertisement -Early Bird Holiday Deals! Before you know it, the holidays will be right around the corner! Take advantage of our early bird deals today and save up to $40 on our fees with code SPOT40!
Stay Connected
28,789FansLike
13,920FollowersFollow
8,540SubscribersSubscribe
Stacy Adams
Must Read
Related News

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here