By Admin on
የአፍሪካ ዜና

የጀርመን ድምጽ ራዲዮ የአፍሪቃ የልማት ባንክ ባለፈው ሀሙስ ዋና ጽሕፈት ቤቱ በሚገኝባት በኮት ዲቫር የአቢዦ ከተማ ባካሄደው ስብሰባ ላይ አዲስ ፕሬዚደንት መረጠ። ዘንድሮ 50ኛ ዓመቱን የያዘው ይኸው ባንክ በአህጉሩ ድህነትን ለመታገል እና የአህጉሩን ሕዝቦች ኑሮ ለማሻሻሉ ተግባር ትኩረት ሰጥቶ ተንቀሳቅሶዋል። የአፍሪቃ የልማት ባንክ ባለፈው ሀሙስ ዋና ጽሕፈት ቤቱ በሚገኝባት በኮት ዲቫር የአቢዦ ከተማ ባካሄደው ስብሰባ […]
By Admin on
የአፍሪካ ዜና

ሺኑዋ የዮጋንዳው መከላከያ ሚኒስተር ከተባበሩት መንግስታት የማዕቀብ ኮሚቴ ጋር እንደተወያዮ የቻይናው ሜዲያ ሺኑዋ ዘግቧል። የመከላከያ ሚኒስተሩ ክሪስፕስ ኪዮንጋ ፤ እና የዮኤን 1553 ማዕቀብ ኮሚቴ ሊቀመንበር እና በዮርዳኖስ የተባበሩት መንግስታት ቋሚ ተወካይ ዲና ካዋር ውይይት ያተኮረው በጎረቤት ጎንኮ በሚካሄደው የኮንትሮባንድ ወርቅ ንግድ ዙሪያ ነው። ችግሩን ለመቅረፍ ዮጋንዳ የምትጫወተውን ሚና ካስታወሱ በኋላ ፤ ኪዮንጋ የዓለም ዓቀፉን ማህበረሰብ […]
By Admin on
የአፍሪካ ዜና

በናይጀሪያ አጥፍቶ ጠፊ በመስጊድ ውስጥ ባደረሰው ጥቃት 18 ያህል ሰዎች እንደሞቱ አልጃዚራ ዘግቧል። ጥቃቱ የደረሰው ማይዱጉሪ በሚባለው የናይጀሪያ ከተማ ሲሆን ይሄኛው የአጥፍቶ ጠፊ አደጋ ከመድረሱ ከአስራ ስምንት ሰዓት ቀደሞ ብሎ በከተማዋ ዙሪያ ቦኮ ሃራም ባደረሰው ጥቃት አስር ያህል ሰዎች ተገድለዋል። አጥፍቶ ጠፊው ባደረሰው ጥቃት ሌሎች ሰላሳ ያህል ሰዎች ህይወታቸው አልፏል።
By Admin on
ዜና
‹‹በኃይል የተቀማ ድምፅ የሚመሰረት መንግስት በህዝብ ተቀባይነት የለውም››

• ‹‹በሂደቱ በመቆየታችን የኢህአዴግን አውሬነት አሳይተናል›› ኢ/ር ይልቃል • ‹‹የአፍሪካ ህብረት ራሱንም ሌላም ማዳን የማይችል የእንጨት ድስት ነው›› አቶ ስለሽ ሰማያዊ ፓርቲ የ2007 ዓ.ም ሀገራዊ ምርጫ ሂደቱንም ሆነ ውጤቱን እንደማይቀበለው አሳወቀ፡፡ ፓርቲው ዛሬ ግንቦት 21/2007 ዓ.ም በጽ/ቤቱ ‹‹ነጻነት በሌለባት ኢትዮጵያ ሕዝባዊ አስተዳደር መትከል ዘበት ነው!›› በሚል ለሀገር ውስጥና ለውጭ ሀገር ጋዜጠኞች በሰጠው መግለጫ ምርጫው ‹‹ከዚህ […]
By Admin on
ስፓርት

May 26, 2015 አብርሃም ገ/ማርያም ምንጭ ሶከር ኢትዮጵያ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 25ኛ ሳምንት ቅዱስ ጊዮርጊስ ድል ሲቀናው አዳማ ከነማ ነጥብ ጥሏል፡፡ 3ኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው አዳማ ከነማ ወደ ጎንደር ተጉዞ ከዳሽን ቢራ ጋር ያደረገውን ጨዋታ 0-0 በሆነ አቻ ውጤት ፈፅሟል፡፡ አዳማ ከነማ የአቻ ውጤቱን ተከትሎ በ41 ነጥቦች 2ኛ ደረጃ ላይ መቀመጥ ችሏል፡፡ አዲስ አበባ ስታድየም […]
By Admin on
ዜና

ወረዳ 20 ምርጫ ጣቢያ መታወቂያና የምርጫ ካርድ የሌላቸው ነዋሪዎች እየመረጡ ነው ተብሏል፡፡ ነዋሪዎች በዚህ አካባቢ ነዋሪ ከሆኑ ስድስት ወር ሆኗቸዋል በሚል ያለ ቀበሌ መታወቂያ እየመረጡ እንደሆነ ተገልጾአል፡፡ ንፋስ ስልክ ላፍቶ 5ና 8 ምርጫ ጣቢያ ላይ መታወቂያና የምርጫ ካርድ ያልያዙ ነዋሪዎች እየመረጡ እንደሆነ የአካባቢው የሰማያዊ ፓርቲ ዕጩ የሆነው አቶ እስክንድር ጥላሁን ገልጾአል፡፡ በዚሁ ምርጫ ጣቢያ ፖሊስ […]
By Admin on
ነፃ አስተያየት

ምርጫ ማለት ሂድት ነው፤ ሁነት አይደለም። የምርጫው ቀን የሚደረገው ድምጽ የመስጠት እንቅስቃሴ እና ድምጽ የመቁጠሩ ስራ የሂደቱ የመጨረሻዎቹ ክፍሎች እንጂ ፤ በራሳቸው ሙሉ በሙሉ የምርጫው ሂደት መለኪያዎች ሊሆኑ አይችሉም። የምርጫ ቅስቀሳ እና የሚወዳደሩበትን የፓለቲካ ፋይዳ ለመራጭ ማሳወቅ የምርጫ ሂደቱ ዋነኛ አካል ነው ብሎ ማለት ይቻላል። በዚህ አንጻር የተስተዋለው ነገር ምንድን ነው? ትላንት ከትላንት ወዲያ ከሰማነው […]
By Admin on
ቪዲዮ

ማህሌት ፍቅሩ ትባላለች። በስደት በአረብ ሃገር ትኖራለች። በእሷ አይነት እድሜ ላይ ካሉ ልጆች ብዙም የማይስተዋል ሃገራዊ የኃላፊነት ስሜት ስለተሰማት ስለወገኖቿ ኢትዮጵያውያን ያስተዋለችውን እና የተሰማትን እንዲህ ታካፍላለች። በቁም ነገር የተሞላ መልዕክት ነው።
By Admin on
ቪዲዮ
By Admin on
ዜና

የአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ ዘገባ በወለጋ፣ በኢሉባቦርና በጂማ የተለያዩ አካባቢዎች የምርጫ ዘመቻ ሲያካሂድ የነበረ የፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሙድረክ ቡድን ትናንትና ከትናንት በስተያ በአካባቢው የፀጥታ ኃላፊዎችና የገዥው ፓርቲ ደጋፊዎች ባሏቸው ሰዎች ተከታታይ ጥቃቶች እንደተፈፀሙበት የቡድኑ መሪ የሆኑት አቶ በቀለ ገርባ ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡ ሁኔታውን እያጣሩ መሆናቸውን የተናገሩት የኦሮሚያ ምርጫ ቦርድ ሊቀመንበር አምባሣደር ዲሳሳ ድርብሳ እስከአሁን “…ችግር ደርሶባቸዋል፤ ይጓዙበት የነበረ […]