By Admin on
ነፃ አስተያየት

ከሰማነህ ታምራት ጀመረጥር 6, 2013 ለብዙ ዘመናት ሰው ሲፈራ የኖረው ረሃብን እንጅ ጥበብን አይደለም። ነገር ግን እንደ ጥጋብ አስፈሪ ነገር የለም። ምክንያቱም ጥጋብ እንደ ረሃብ በአንድ ጎኑ ብቻ አይጎዳምና ። ከመጠን በላይ ያለፈ ጥጋብ በሁለት አቅጣጫ ማለት በላይ እና በታች ያጣድፋል። የተራበ ሆዱን ይቆርጠው እንደሆን እንጂ በታችና በላይ የሚአጣድፈ ነገር እምብዛም የለበትም። ለዚህ ነው ወላጆቻችን […]
By Admin on
ነፃ አስተያየት

-አዲስ ብር ገበያ ላይ ሲውል ሊፈታ ያልቻለው የዋጋ ግሽበትና ሌሎች የኢኮኖሚ ጉዳዮች- ፈቃዱ በቀለ(ዶ/ር)ጥር 4, 2013 ዓ.ም. በወያኔ ዘመን ሲሰራበት የነበረውን የመገበያያ ገንዘብ በአዲስ እንዲተካ ሲደረግ የተሰራ መሠረታዊ ስህተት አለ። የዋጋ ግሽበት በከፍተኛ ጀረጃ እየናረ መምጣት የጀመረው የህወሃት አገዛዝ በዓለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት በመመከርና በግፊት ከቋሚ የገንዘብ ልውውጥ(fixed exchange rate) ከዶላር ጋር ሲወዳደር ድሮ 2.05 […]
By Admin on
ነፃ አስተያየት

ይነጋል በላቸውጥር 4, 2013 ዓ.ም. “ካልደፈረሰ አይጠራም” እንዲሉ ነውና የሰሞኑ የችርቻሮ የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ ወቅቱን የጠበቀ እንደሆነ መግለጽ ወደድኩ፡፡ ከጥር ወር 2013 መባቻ ጀምሮ በአንድ ሊትር ቤንዚን ቀድሞ ከነበረው ዋጋ ላይ ሁለት ብር ገደማ ተጨምሯል፡፡ ግዴላችሁም ይሄ ጎደሎ ዓመት ብዙ ክስተት ሳያሳየን አይቀርም፡፡ (ሄኖክ አለማየሁ ይህችን ጽሑፍ ካየህልኝ ላንተ አንድ ወንድማዊ መልእክት አለኝ፤ የዩቲዩብ ዜናህን […]
By Admin on
ነፃ አስተያየት

ፈቃዱ በቀለ( ዶ/ር)ታህሳስ 13, 2013 ዓ ም በአገራችን ምድር ታዋቂ ግለሰቦችን ወይም የአንድ ድርጅት ሊቀ-መንበርን የማምለክ በሽታ አለ። በአስተዋፅዖቸው ሳይሆን በስም ብቻ ዝናን ያተረፉ ግለሰቦችን ማምለክ ተከታታይነትና ምሁራዊ መሰረት ለሚኖረው የድርጅት አወቃቀር እንቅፋት እየሆነ በምምጣት ላይ ነው። ከውስጥ ዲሞክራሲያዊና ፖሊሲ ነክ የሆኑ ነገሮች ላይ ክርክርም ኡኦነ ጥናት እንዳይካሄድ አመቺ ሁኔታዎችን ሲፈጥር አይገኝም። በፖለቲካ ድርጅት ስም […]
By Admin on
ነፃ አስተያየት

አያሌውታህሳስ 22 ቀን 2013 ዓ.ም. ጽሁፉን በፒዲኤፍ ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
By Admin on
ነፃ አስተያየት

ከጥበበ ሳሙኤል ፈረንጅ፤ ታህሳስ 22 ቀን 2013 ዓ.ም “ ተስፋ መቁረጥ ቀላል ነው፤ ጣት መጠቆም ደግሞ የበለጠ ቀላል ነው” ዛክ ቴይለር። ከላይ የተጠቀምኩትን ጥቅስ የተናገሩት፤ የቀድሞው የሲንሰናቴ ባንግልስ የኳስ ቡድን አሰልጣኝ የነበሩት ዛክ ቴይለር ናቸው። አሰልጣኙ ይህንን የተናገሩት፤ እንደ አውሮፓ አቆጣጠር፤ በታህሳስ 1 2019፣ ቡድናቸው፤ የኒውዪርክ ጄት የተባለውን ቡድን በጠንካራ ፉክክር ካሸነፈ በኋላ ነው። ያሸነፍነው፤ […]
By Admin on
ነፃ አስተያየት

ተስፋዬ ደምመላሽታህሳስ 22 2013 ዓ. ም. አቅጣጫውን ጠብቆ የማያውቅና የታሰበለት ቦታ ደርሶ ዘላቂ ሰላም ሳያወርድ እንደወረርሽኝ በየጊዜው የሚያገረሸ የፖለቲካ “ለውጥ” አባዜ ኢትዮጵያን ከተጠናወታት ረጅም የአብዮትና የድህረ አብዮት ዘመን አልፏል። አንድ ትውልድ እያለፈ ሌላ እየተተካ ነው። ከጽንሱና ከአነሳሱ አገርን የለውጥ ባልቤት ከማድረግ ይልቅ የለውጥ ኢላማ ያደረገው ነባር የፖለቲካ ቅየራ እቅዶች ክትትል በተለይ ላለፉት ሦስት አስርተ አመታት […]
By Admin on
ነፃ አስተያየት

አገሬ አዲስ ታህሳስ 17 ቀን 2013 ዓ.ም. የአንድ ቤተሰብ ሰላምና ክብር በሌሎቹ ዘንድ ሊጠበቅ የሚችለው የቤተሰቡ አባላት ፍቅራቸው የጠነከረ፣ ለክብራቸውና ለሰላማዊ ኑሮዋቸው ቀናዊ ሲሆኑ ነው።ሰላም፣ፍቅርና መተሳሰብ በሌለበት ቤተሰብ ውስጥ ሽኩቻ፣የእርስ በርስ ጠብና ግጭት መከሰቱ አይቀሬ ነው።ጠብና ግጭቱ በከረረ ቁጥር ቤት ይፈርሳል፣ቤተሰብም ይበተናል። በውጭ ይጠባበቅ የነበረው ደበኛ ወይም ዘራፊ ሰርጎ ለመግባትና ያሻውን ለማድረግ ምቹ ሁኔታ ይፈጥርለታል። አድብቶ […]
By Admin on
ነፃ አስተያየት

አክሊሉ ወንድአፈረው ( ethioandenet@bell.net )ታህሳስ 17 ቀን 2013 ዓ.ም. ባለፈው ጥቂት ወራት በቤኒሻንጉል ነዋሪ የሆኑ የአማራና አገው ማኅበረሰብ አባላት ላይ ሰፊ ጭፍጨፋ ተካሂዷል። ይህን አስቃቂ ግፍ ሰምተንና ዓይተን ሳንውል ሳናድር ጥቅምት 12፣ 2013 ዓ. ም (ኦክቶበር 22፣ 2020) ደግሞ በቤንች ማጂ ጉራፈርዳ የአካባቢው ባለሥልጣኖች እንደሚሉት የ18 ሰዎች (በአካባቢው ሌሎች ምንጮች መሠረት እስክ 89 የሚደርሱ) ህይውት የቀጠፈ ተመሳሳይ […]
By Admin on
ነፃ አስተያየት

በጥበበ ሳሙኤል ፈረንጅ ታኅሣስ 11 2013 ከላይ በርዕስ የተጠቀምኩትን፤ ለመጀመሪያ ጊዜ የተጠቀሙት፤ የሞሶሊኒ አማችና የጣልያን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የነበሩት ጅያኖ ጋላትሶ ቺያኖ “La victoria trova cento padri, e nessuno vuole riconoscere l’insuccesso.” ሲሉ ነበር የገለጹት። ይህ ብሂል እውነትነት እንዳለው በብዙ ሁኔታዎች የታየ ለመሆኑ በርካታ ማስረጃዎች አሉ። የሰው ልጅ በተፈጥሮው፤ ተሸናፊነትን ይጸየፋል። ተሸንፎ እንኳን “አሸንፍያለሁ” […]