Homeስፓርትትዕግስት ቱፋ በለንደን ማራቶን አሸነፈች

ትዕግስት ቱፋ በለንደን ማራቶን አሸነፈች

Advertisement
World Wide Travel Group

Tigist-Tufa-won-london-marathon-source-BBC-co-uk-500x281

ትዕግስት ቱፋ የለንደንን ማራቶን አሸነፈች። እንደ ቢቢሲ ዘገባ የለንደን ማራቶንን ከዚህ በፊት ሁለት ጊዜ ያሸነፈችው ሜሪ ኬይታኒ ውድድሩን ሁለተኛ በመሆን ጨርሳለች።

ትዕግስት ዘጠኝ የሚሆኑ አትሌቶች ጋር ስትፎካከር ከቆየች በኋላ ርቀቱን ለመጨረስ ሶስት ማይል ሲቀር ማርሽ በመቀየር (ቢቢሲ እንዳለው) ወደ ኋላ ጥላቸው ተምዘግዝጋለች።

ወድድሩን በአንደኝነት ከጨረሰች በኋላ ለቢቢሲ ጋዘጠኛ በሰጠችው ቃለ ምልልስ “አይሩ ጥሩ ስላልነበር አስቸጋሮኝ ነበር ፤ ተገፍቸም ነበር። የለንደንን ማራቶን የማሸነፍ ህልም ስለነበረኝ፤ ስለተሳካልኝ በጣም ደስ ብሎኛል” ብላለች።

———
ቦርከና

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

- Advertisement -spot_img

የቅርብ ጊዜ

- Advertisement -spot_img

Related News