
ግምገማሐተታ፣ በ ምትኩ አዲሱ
(የመጨረሻው ክፍል)
በክፍል አንድ፣ ስለ “ጁጁ ተረት”፦ መረጃ በሌለው ትርክት ራስን መደለል፣ “ጋላ”ን በ “ጋ*” ከመተካት እሳቤ ጋር ይቀራረባል ብለን ነበር። “[ጁጁ] አረመኔያዊነትን የሚያንጸባርቅ ፍጹም ባዕድ የሆነና ኢትዮጵያዊነትንና ክርስትናን የማይወክል በደም መስዋእት በሚያምኑ ኋላ ቀር የሆኑ ሰዎች እምነት ላይ የተመሠረተ ትረካ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ባህል ይወክላል ተብሎ ሊመረጥ እንዴት ቻለ? … ይህች አገር እኮ የንግሥተ ሳባ አገር ነች!” (ገጽ 201-202)። የሚገርመው፣ ይኸ ዓይነት አስተሳሰብ መናዊ ትምህርት ተስፋፍቶም እንኳ፣ በጋራ ሸንተረሩ ተከልሎ የኖረ ሕዜብ፣ በቲቪ በሞባይል ባውራ ጎዳና ባውሮፕላን ከውጭው ዓለም ጋር ተገናኝቶም ሥፍራ አለመልቀቁ ነው።
ሙሉውን ጽሁፍ በፒ ዲ ኤፍ ለማንበብ ይሄንን ይጫኑ
ወይንም ከቻች በተያያዘው ፋይል ላይ ያንብቡ
__
የቦርከናን ዮቲዮብ ቻናል ስብስክራይብ ለማድረግ እዚህ ይጫኑ
የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ ፡ t.me/borkena
ፌስቡክ ገጻችንን ላይክ ያድርጉ ፡ Borkena
Ethiopian News – Borkena English
ኤክስ ፡ @zborkena






